2015 ጁን 28, እሑድ

እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለይ› የሚለውን በስዕል፣


ነገሩ እንዲህ ነው ሰኔ 17 2007 ዓ.ም ከምሽቱ 5 ሰዓት ተነስቼ በእኛው አውሮፕላን ወደ ጀርመን ፍራንክፈርት ለአገልግሎት ተጉዤ ነበር እንደደረስኩም  ቀሲስ አብርሃምና ዶ/ር አንኬ ተቀበሉኝ ክብር ያድልልኝ እላለሁ ከትንሽ እረፍት ቀጥሎ ከ አንኬ ጋር  ከተማዋን ለማየት በወጣሁ ጊዜ ያየሁትን  ትልቅ ወንዝ ከተማዋን ሰንጥትቆ ያልፋል ይልልቅ መርከቦች ፣ ጅልባዎች  ይሄዱበታል መሸጋገሪያ ድልድዮቹ ላይ የሀገር ቁልፎች ተቆልፎበታል  ምሥጢሩ ምንድነው › ጠየቅሁ እጮኛሞች፣ የልብ ጉዋደኞች፣ ናቸው የሚቆልፉት መክፈቻውን ወሃው ውስጥ ይጥሉታ  ፣መክፈቻውን ሰዎች ስለማያገኙት አይከፍቱትምና አይለየን ፣ማለታቸው ነው አሉኝ  ተቆልፎአልና. እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለይ ያለውን በስዕል ፣ ተስሎ ተመለከትነው

                                ከፍራንክፈርት ጀርመን

                                   በአውሮጳ   የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ   የተውጣጡ ካህናት፡” የ...