2015 ጁን 29, ሰኞ

ክርስትናው እኛጋ ተግባሩ ግን…………………….


……….
ቦታው ሰሜን መዕራብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት  ፊንላንድ ነው ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን  ሄልሲንኪ ከተማ   እሁድ ቅዳሜ ጉባኤ ነበረ የከተማዋን ፣ የሀገሩን ሁኔታ ስጠይቅ
1.      የሀገሩ ሕዝብ ሐሰት መናገር ጨርሶ አያውቅም አይሆንለትም
2.     ዕቃ ወድቆ ቢያገኝ በሚታይ ቦታ ያስቀምጣል እንጂ አይወስድም
3.     እናቶች ልጅ ይዘው ሲሄዱ የከተማው ባሶች፣ ቀላል ባቡሮቸ፣  ወዘተ …እንዲሁ ያለክፍያ ይወስዳሉ
4.     እናቶች ሲወልዱ እስከ ለሦስት ዓመት ያህል እንክብካቤ ይደረግላታል  ሌሎችም ምግባራትን እዚያ አገኘሁዋቸው  ምናለበት  ይህ ተግባር   ሃይማኖቱ ፣ሥርዓቱ፣ ሊቃውንቱ፣ ገዳማቱ፣ ካህናቱ፣ መነኮሳቱ፣ ቅዳሴው፣ ሳህታቱ፣ ማኅሌቱ፣ ባለበት በእኛው  ሀገር ቢተገበር ቀድሞ አበዊነ ሐዋርያት ያስተማሩት ከሃይማኖት በስተቀር ሁሉም አለ  ከእኛ ተገባሩ ተሰዶብናልና ወደ ሀገሩ ቢመለስልን ብዬ ተመኘቼ ነው፣

                         ከሄልሲንኪ ፊንላንድ



































                                   በአውሮጳ   የካህናት አንድነት ማኅበር ሊቋቋም መሆኑ ታወቀ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመላዋ አውሮጳ   የተውጣጡ ካህናት፡” የ...